1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።

 
 
 

 

 | 01.12.2008 | 17:00 UTC

መቅዲሹ፣ በአደን ባህረ-ሰላጤ ስደተኞቹ ሰጠሙ፣

በየመን የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች ላለመያዝ ፣ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ሰዎችን በአደን ባህረ-ሰላጤ በኩል ወደ የመን የሚያሸጋግሩ ሰዎች  240 ስደተኞች ከመርከብ  ወደ ባህር አየዘለሉ እንዲዋኙ በማስገደዳቸው 18 ሲሰጥሙ ከ 70 በላይ የሚሆኑት ደብዛቸው መጥፋቱ ተነገረ። የተረፉት ደቡብ የመን ከተማ ፣ አህዋር መግባታቸው ተገልጿል ። ስደተኞቹ፣ በአመዛኙ ከሶማልያ ጥቂቶቹም ኢትዮጵያውያን እንደነበሩ ተመልክቷል።






 

DW-TV EUROPE live

Journal (english) - With Business