1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።

 
 
 

 

ተፍጥሮ/ማ ሕበረስብ | 26.11.2008

በሴቶች ላይ የሚፈፀም ጥቃት ይቁም!

አሉአል ኮች ገና የ13ዓመት ታዳጊ ሳለች ነዉ በነፍጥ መግደልን የተማረችዉ። የደቡብና ሰሜን ሱዳን ዘመን ያስቆጠረ የእርስ በርስ ጦርነት የወለዳት የጫቃ ሽምቅ ተዋጊ።

አሁን 36ዓመቷ ሲሆን ከመንግስት ወታደሮች ጋ ስትዋጋ ያሳለፈችዉን ሰቆቃ ስታስታዉስ ትንሽም ስቅጥጥ አይላትም። ይልቁንም ባሏ የሞተባት ኮች አሁን ቤተሰቧን ለመደገፍ የምታደርገዉን ትግል ስትናገር እንባዋ ባይኗ ግጥም ይላል።

 
 
መጣጥፍ መጽሐፍ ማቅለም

ምላሽመላክማተም

ተጨማሪ አርእስተ-ዜና



 

DW-TV EUROPE live

Journal (english) - With In Depth